Quantcast
Channel: Aba Selama
Viewing all articles
Browse latest Browse all 499

የማኅበረ ቅዱሳን ስም የማጥፋት የቸከ ስልት በፓትርያርክ ምርጫ ዙሪያ

$
0
0
ከመምህር ታየ ከቤተ ክህነት Read in PDF ቤተ ክርስቲያን 6ኛውን ፓትርያርክ ለመሾም እየተዘጋጀች ባለችበት በዚህ ወሳኝ ወቅት አባ ሳሙኤል ራሳቸውን ለመሾም የምርጫ ዘመቻ የከፈቱ ሲሆን ማኅበረ ቅዱሳን ደግሞ የ20 ጎረምሳ አባት የሆኑትን አባ ሉቃስንና መሰሎቻቸውን በመናጆነት አቅርቧል፡፡ ፓትርያርክ እንዲሆኑ የሚፈልገው ግን በዘረኝነት የሚታወቁትን አባ ማቴዎስን ነው፡፡ እርሳቸውን ለማሾም የሚከፈለውን ማንኛውንም መሥዋእትነት እከፍላለሁ ማለቱን ማኅበረ ቅዱሳን አካባቢ እየተናፈሰ ነው፡፡ ማህበሩ ዕጩ ፓትርያርክ እንዲሆኑ ያሰባቸውን ጳጳሳት ዝርዝር ታሪክ ባወጣበት በሀራ ዘተዋህዶ ድረገጹ ላይ ይፋ እንዳደረገው ዋና ፍላጎቱ

Viewing all articles
Browse latest Browse all 499

Trending Articles