Quantcast
Channel: Aba Selama
Viewing all articles
Browse latest Browse all 499

የግንቦት 15ቱ ውግዘት መነሻ፣ ሂደት፣ ፍጻሜና ቀጣዩ ሲገመገም

$
0
0
ክፍል 12 Read in PDF በግንቦት 15/2004 «ውግዘት» ስማቸው ከተካተተው መካከል «የእውነት ቃል አገልግሎት» አንዱ ነው፡፡ በዚህ አገልግሎት ላይ የግንቦቱ ሲኖዶስ ቃለ ጉባኤው ያሰፈረው «ኑፋቄ» ብሎ ያቀረባቸው ነጥቦች የሚከተሉት ሲሆኑ መጽሐፍ ቅዱስንና መሰረት አድርገን ኑፋቄ የተባሉት ነጥቦች ኑፋቄ መሆን አለመሆናቸውን እንመረምራለን። «ሀ. ወልድና መንፈስ ቅዱስ አማላጆች ናቸው ይላል» በማለት ጽፏል፡፡የእውነት ቃል መጽሔት 2001 ዓ.ም እትም  ቅጽ 5 ቁጥር 22» በአማላጅነት ዙሪያ ቤተ ክርስቲያናችን የምታራምደው አቋም ከመጽሐፍ ቅዱስ ሐሳብ ፈጽሞ የራቀና በሰው ሐሳብ ላይ የተመሰረተ ነው፡፡ ምንም

Viewing all articles
Browse latest Browse all 499

Trending Articles