Quantcast
Channel: Aba Selama
Viewing all articles
Browse latest Browse all 499

በሥላሴ ኮሌጅ ተማሪዎችና በአስተዳደሩ መካከል ያለው ችግር አልተፈታም

$
0
0
ፍስሐ ጽዮን፣ ዘላለም፣ ፋዘር ጆሲና ማቅ ምን እያደረጉ ነው? Read in PDF  የቅድስት ሥላሴ ኮሌጅ ተማሪዎች ትምህርት ካቆሙ ቀናቶች የተቆጠሩ ሲሆን በኮሌጁ አስተዳደር ውስጥ የሚገኙት ፍስሐ ጽዮን ደሞዝና ዘላለም ረድኤት፣ እንዲሁም የኮሌጁ ዲን አባ ጢሞቴዎስ ካልተነሡ ትምህርት አንጀምርም በሚል አቋማቸው እንደጸኑ ሲሆን ኮሌጁም በበኩሉ እስከ 12/7/2005 ዓ.ም ድረስ ትምህርት ካልጀመሩ በፖሊስ ከኮሌጁ እንዲወጡ እንደሚያደርግ በማስታወቂያ አስታውቋል ተብሏል፡፡ እነዚህ ስማቸው የተጠቀሰው የኮሌጁ ኃላፊዎች በርካታ ችግሮችን በኮሌጁ ተማሪዎች ላይ ሲፈጥሩ የቆዩ መሆናቸው ሲታወቅ በተለይም ፍስሐ ጽዮን ደሞዝ የማቅ

Viewing all articles
Browse latest Browse all 499

Trending Articles