Quantcast
Channel: Aba Selama
Viewing all articles
Browse latest Browse all 499

የብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ በዓለ ሲመት በታላቅ ድምቀት ተፈጸመ

$
0
0
Read in PDF 6ኛው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ፓትርያርክ ሆነው የተመረጠት የብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ በዓለ ሲመት የካቲት 24/2005 ዓ.ም. የአኃት አብያተ ክርስቲያናት ፓትርያርኮችና ሊቃነ ጳጳሳት፣ የልዩ ልዩ ሃይማኖት አባቶች፣ ክቡር አቶ አባ ዱላ ገመዳ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባኤ፣ የፕሬዝዳንት ግርማ ወ/ጊዮርጊስ ተወካይ፣ የአዲስ አበባ ካህናትና ምእመናን በተገኙበት በቅድስት ሥላሴ ካቴድራል በከፍተኛ ድምቀት ተከብሯል፡፡ ቅዱስነታቸው ሥርአተ ሲመታቸው ከተፈጸመ በኋላ ባደረጉት ቃለ መሐላዊ ንግግር በክርስቶስ ትምህርት ላይ የተመሠረተውን የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ትምህርትን

Viewing all articles
Browse latest Browse all 499

Trending Articles