Quantcast
Channel: Aba Selama
Viewing all articles
Browse latest Browse all 499

ኦርቶዶክሳውያን ብፁዕ አቡነ ማትያስን 6ኛ ፓትርያርካቸው አድርገው መረጡ

$
0
0
የማኅበረ ቅዱሳን መንደር በሐዘን ተውጧል Read in PDF የብዙዎችን ከፍተኛ ትኩረት ስቦ የሰነበተው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን የ6ኛ ፓትርያርክ ምርጫ ብፁዕ አቡነ ማትያስን በከፍተኛ ድምፅ በመምረጥ ተጠናቀቀ፡፡ ሁሉም የየራሱን አባት ለማስቀመጥ ባለ በሌለ ሀይሉ እንደተንቀሳቀሰ በተወራለት በዚህ የፓትርያርክ ምርጫ በተለይ ማኅበረ ቅዱሳን በዋናነት አባ ማቴዎስን ለማስመረጥና አቡነ ማትያስ እንዳይመረጡ ለማድረግ ከ3-10 ሚሊዮን ብር በጀት መድቦ ሲንቀሳቀስ የነበረ መሆኑን ለማኅበሩ ቅርበት ያላቸው የታመኑ ምንጮች ተናግረዋል፡፡ እንቅስቃሴውም የራሱ እጩ የሆኑትን የአቡነ ማቴዎስን ሰብእና አለቅጥ በማጋነን

Viewing all articles
Browse latest Browse all 499

Trending Articles